የክፍል ደረጃ
|
የተማሪዎች ብዛት
|
ፊደል ቤት
|
16
|
ንባብ ቤት
|
42
|
መሰረተ ሃይማኖት
|
20
|
ዓምደ ሃይማኖት
|
37
|
ጠቅላላ
|
115
|
እኒህ ተማሪዎች እና
ወደፊትም የሚመዘገቡ ተማሪዎች፤ ከጃንዋሪ 2013 ጀምሮ የቋንቋ፤ የሃይማኖ እና የግብረገብ ትምህርቶችን መማር ይጀምራሉ፡፡ መመህራንም
ዝግጅታቸውን ከጃንዋሪ በፊት በማጠናቀቅ፤ የሚያስተምሩትን ትምህቶች አስቀድመው በዚህ ድረ ገጽ ላይ በሚገኘው የክፍሎች ገጽ ውስጥ
ይለጥፋሉ፡፡
በጣም ደስ ይላል
ReplyDelete