መዝገበ ቃላቱ 365
ቃላትን እንዲይዝ የታሰበ ሲሆን፤ ዓላማውም ተማሪዎች በቀን አንድ ቃል፤ በዓመት ደግሞ 365 ቃላት እንዲያውቁ ማድረግ ነው፡፡ መዝገበ
ቃላቱ ሲጠናቀቅ፤ የመዝገበ ቃላቱም ይዘት (ፎርማት)ም ይሄንን ይመስላል፡፡
ምሳሌ
ቤተክርስቲያን
Betekristian....................................Picture of a Church [here]
Church
እኔ ቤተክርስቲያን መሄድ
እወዳለሁ
Ene Betekirstian Mehed Ewedalehu
I like to go to church.
ፕሮጀክቱን በሦስት ወር
(ጃንዋሪ፤ፌብሩዋሪ፤ማርች) ተሰርቶ የሚጠናቀቅ ሲሆን፤ መምህርት እታፈራሁ ሰሎሞን ፕሮጀክቱን ለማስተባበር እና ለማጠናቀቅ ኃላፊነት
ተቀብለዋል፡፡
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡