አዳጊ ልጆች ኦርቶዶክሳዊ መዝሙራትን የሚያጠኑበት፤ ከቤተክርስቲያን የመዝሙር መሳሪያዎች፤ ሥርዓት እና ባህል ጋር
የሚተዋወቁበት የትምህርት መርሐ ግብር ተዘጋጅቶላቸዋል፡፡ የአራቱ ክፍል ተማሪዎች፤ በየሳምንቱ፤ በተራ በተራ፤ በቤተክርስቲያን ውስጥ
ለምዕመናን መዝሙር እንዲያቀርቡ ማስቻል የመርሐግብሩ ተጨማሪ ግብ ነው፡፡
የመዝሙ ጥናት መርሐግብሩ የሚካሄደው፤ በበጎ ፈቃደኛ የሰንበት ትምህርት መዘምራንን መምህርነት ሲሆን፤ ትምህርቱ አዳጊዎች በመደበኛነት
ከሚማሩት የሃይማኖት ትምህርት ጋር ተያይዞ የሚሰጥ ሥልጠና ይሆናል፡፡
የመዝሙር ጥናት ወርኃዊ መርሐግብር፤ በዚህ ድረ ገጽ ላይ በተዘጋጀው የመዝሙር መርሐግብር ገጽ() ላይ ይለጠፋል፡፡ እንደ አስፈላጊነቱም፤ ሙሉ የመዝሙራት ስንኞች ይለጠፋሉ፡፡
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡