Wednesday, January 16, 2013

ማስታወቂያ




በሚቀጥለው እሁድ ጃንዋሪ 20 2013 የቃና ዘገሊላ በዓል ይከበራል፡፡ ታቦተ ሕጉም ይወጣል፡፡ ስለዚህም በአዳራሹ መድረክ ላይ የተጀመረው፤ የጀማሪ ተማሪዎች ክፍል ትምህርት ላይኖር ይችላል፡፡ ስለዚህ ወላጆች እና መምህራን፤ የዕለቱን ሁኔታ አይተው፤ አስፈላጊውን የመርሐግብር ማስተካከያ ከወዲሁ እንዲያደርጉ ሰበካ ጉባዔው ያስታውቃል፡፡
ከአቶ ዮርዳኖስ ብርሃኑ

No comments:

Post a Comment

እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡

blessing

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን፡፡.......In The Name of The Father, The Son and The Holy Spirit. Amen.

Amen

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ወለ ወላዲቱ ድንግል፤ ወለ መስቀሉ ክቡር፤ አሜን::