Pages
Home
Library
Resources
Contact Us
Wednesday, January 16, 2013
ማስታወቂያ
በሚቀጥለው
እሁድ
ጃንዋሪ
20 2013
የቃና
ዘገሊላ
በዓል
ይከበራል፡፡
ታቦተ
ሕጉም
ይወጣል፡፡
ስለዚህም
በአዳራሹ
መድረክ
ላይ
የተጀመረው፤
የጀማሪ
ተማሪዎች
ክፍል
ትምህርት
ላይኖር ይችላል፡፡
ስለዚህ
ወላጆች
እና
መምህራን፤ የዕለቱን ሁኔታ አይተው፤
አስፈላጊውን
የመርሐግብር
ማስተካከያ
ከወዲሁ እንዲያደርጉ
ሰበካ
ጉባዔው
ያስታውቃል፡፡
ከአቶ ዮርዳኖስ ብርሃኑ
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
blessing
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን፡፡.......In The Name of The Father, The Son and The Holy Spirit. Amen.
Amen
ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ወለ ወላዲቱ ድንግል፤ ወለ መስቀሉ ክቡር፤ አሜን::
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡