ለሠልጣኞቹ
የተሰጡ ሁለት መማርያ ወረቀቶች ነበሩ፡፡ 1ኛ፡-ለሥልጠናው ዕለት ተዘጋጅተው መምጣት ያለባቸውን ጉዳዬች የሚያብራራ ወረቀት ሲሆን
ሁለተኛው ደግሞ በስድስት ክፍለ ትምህርቶች የተከፋፈለ የትምህርት
ወረቀት ነው፡፡ የትምህርት ወረቀቱን ለማየት ይህንን ይጫኑ፡፡
ይህንን
የድረ ገጽ ማኔጅመንት ሞያ የቀሰሙት መምህራን፤ በሚቀጥሉት ወራት ውስጥ፤ በየክፍላቸው የሚያስተምሩትን ትምህርቶች፤ በዚህ ድረ ገጽ
ዓምዶች ላይ መለጠፍ ይጀምራሉ፡፡
ይሄ
ሥልጠና፤ ለመምህራን ከሚሰጡ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠናዎች አንዱ ሲሆን፤ ወደፊት በዚህ ስልጠና ላልተሳተፉ መምህራን እና አገልጋዬች፤
ሌሎች ተዛማጅ የኮምፒውተር እና የሥርዓተ ትምህርት አተገባበር ሥልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡