ማሳሰቢያ
1ኛ. ልጆች ወደ ቤተክርስቲያን ሲመጡ፤ በቀጥታ ወደ መማርያ ክፍላቸው ይገባሉ፡፡ የተመደቡ ካህናት እና ዘማርያንም
የሃይማኖት እና ሥርዓት ትምህርት ያስተምራሉ፡፡
2ኛ. የቁርባን ሰዓት ሲደርስ፤ ተማሪዎች ተሰልፈው ወደ ስርዓተ ቁርባን ይሄዳሉ
3ኛ. ከቁርባን በኋላ ተመልሰው ወደ መማርያ ክፍላቸው ይገቡና ትምህርታቸውን ይቀጥላሉ፡፡
ይህ አዲስ የትምህርት ልጆች
በሥርዓተ ቁርባን ጊዜ የሚፈጽሙትን ስህተት ለማስተካከል እና ተጨማሪ የሃይማኖት ትምህርት እንዲያገኙ ለማድረግ ነው፡፡
የአዳጊዎች ክፍል የትምህርት ክፍል
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡