Sunday, July 7, 2013

የሁለተኛ ሩብ ዓመት ፈተናዎች

ዛሬ ተማሪዎች የሁለተኛ ሩብ ዓመት የቋንቋ እና የሃይማኖት ፈተናዎችን ወስደዋል፡፡
ዛሬ በተለያየ ምክንያት ፈተናውን ሊቀበሉ ላልቻሉ ተማሪዎች፤ ፈተናዎቹ ከዚህ በታች ባሉት ሊንኮች ላይ ተቀምጠዋል፡፡

የመሠረተ ሃይማኖት ተማሪዎችን
የዓምደ ሃይማኖት ተማሪዎች ፈተና አልተሰጠም
ፈተናው የመምህራኑን ጥረት ውጤት እና የተማሪዎቹን የእውቀት ደረጃ ለመለካት ቢሆንም፤ በተዛማጅ ግን  በፈተናው የሚገኘውን ውጤት መሰረት በማድረግ፤ ተመጣጣኝ ችሎታ ያላቸውን ተማሪዎች በአንድ አይነት ክፍል ለማቀፍ ለሚደረገው አዲስ የክፍል ምደባ የሚረዳ ነው፡፡

No comments:

Post a Comment

እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡

blessing

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን፡፡.......In The Name of The Father, The Son and The Holy Spirit. Amen.

Amen

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ወለ ወላዲቱ ድንግል፤ ወለ መስቀሉ ክቡር፤ አሜን::