ዛሬ ተማሪዎች የሁለተኛ ሩብ ዓመት የቋንቋ እና የሃይማኖት ፈተናዎችን ወስደዋል፡፡
ዛሬ በተለያየ ምክንያት ፈተናውን ሊቀበሉ ላልቻሉ ተማሪዎች፤ ፈተናዎቹ ከዚህ በታች ባሉት ሊንኮች ላይ ተቀምጠዋል፡፡
የመሠረተ ሃይማኖት ተማሪዎችን
የዓምደ ሃይማኖት ተማሪዎች ፈተና አልተሰጠም
- የቋንቋ ፈተና ለማግኘት ይህንንይ ጫኑ part 1 Part 2
- የሃይማኖት ፈተና ለማግኘትይህንን ይጫኑ
ፈተናው የመምህራኑን ጥረት ውጤት እና የተማሪዎቹን የእውቀት ደረጃ ለመለካት ቢሆንም፤ በተዛማጅ ግን በፈተናው የሚገኘውን ውጤት መሰረት በማድረግ፤ ተመጣጣኝ ችሎታ ያላቸውን ተማሪዎች በአንድ አይነት ክፍል ለማቀፍ ለሚደረገው አዲስ የክፍል ምደባ የሚረዳ ነው፡፡
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡