ሚዲያ
ክፍል፤ Print, Video,
Audio, Web, ITን የሚያጠቃልል አገልግሎት ነው፡፡ የተቋቋመበት ዋና ዓላማ፤ አዳጊ
ልጆች ሃይማኖታቸውን፤ ቋንቋቸውን እና ባህላቸውን በቴክኖሎጂካዊ
መላ እንዲማሩ ማድረግ ሲሆን የአገልግሎቱ ፍሬም የሚለካው ለአዳጊዎች በሚያቀርበው ቴክኖሎጂካዊ አገልግሎት ነው፡፡ በተዛማጅም፤ አስፈላጊ
ሆኖ ሲገኝ፤ የሚዲያ ክፍል ለመምህራን፤ ለተማሪዎች ወላጆች እና ለካህናት የሙያ ድጋፍም ሊሰጥ ይችላል፡፡
1. Laptop
2. DLP Projector
3. Printer (Laser Jet monochrome)
4. Printer (Color)
5. Overhead Projectors
ዋናዎቹ ናቸው፡፡
የሚዲያ ክፍል፤ አገልግሎቱን ለመጀመር በመምህራን እና በወላጆች የሚሞላ አጭር መጠይቅ
ያዘጋጀ ሲሆን፤ የሚመለከታቸው ሁሉ መጠይቁን ሞልተው ለሚዲያ ክፍል ወይም ለአዳጊዎች ክፍል አስተባባሪዎች እንዲሰጡ ይጠበቃል፡፡ መጠይቁን ለማየት ይህንን ይጫኑ