ትምህርትቤቱ መምህር የሚፈልገው ለአንድ ክፍል
ተማሪዎች ሲሆን ተማሪዎቹ የተማሪዎቹ በዛት 25 ይደርሳል፡፡ ክፍሉ በቂ መቀመጫዎች እና ኋይት ቦርድ አለው፡፡ በተጨማሪም ትምህርትቤቱ ሌሲዲ ፕሮጀክተር እና ኦቨር ሄድ ፕሮጀክተር ማቅረብ ይችላል፡፡ የአማርኛ
ክፍለ ጊዜ የሚጀምረው ልጆቹ ከቁርባን ከተመለሱ በኋላ ማለትም 10 ኤ.ሜ የሚጀምር ሲሆን የሚያልቀው ደግሞ 11 ሰዓት ነው፡፡
የማመልከቻ ይዘት
·
ሙሉ ስም
·
ስልክ ወይም ኢ-ሜይል
·
የሚያስተምሩበትን ዋጋ መጠን
·
የሚያስተምሩበትን ዓመታዊ ካሪኩለም
ወይም ቴክስት ቡክ
·
በዓመቱ መጨረሻ ተማሪዎቹ እንዲህ
እንዲያደርጉ ወይም ይሄ ችሎታ እንዲኖራቸው አደርጋለሁ የሚል የግብ መግለጫ
·
ስኬታማ ለመሆን ከትምህርትቤቱ
የሚፈልጉትን ድጋፍ ዝርዝር
አመልካቾች ከላይ ያሉትን ነጥቦችን ያካተተ ማመልከቻ
(ፕሮፖዛል) በማዘጋጀት በኢ-ሜይል dmk12@comcast.net naodforkids@gmail.com መላክ ይችላሉ፡፡
አመልካቾች የሚያቀርቡትን ፕሮፖዛል ለቤተክርስቲያኑ አስተዳደር ቀርቦ ተቀባይነት ካላገኘ ቅጥር አይካሄድም፡፡