Monday, August 5, 2013

የላይብረሪ አገልግሎት ጅምር

ለአዳጊ ልጆች ትምህርት እና ዕድገት የሚሆኑ ጥቂት የቋንቋ እና ሃይማኖት መማርያ መጽሐፍት፤ እና ቁሳቁሶች በአዳጊዎች ትምህርት ክፍል ይገኛሉ፡፡ ያሉትን የላይብረሪ ሀብቶች ለመጠቀም፤ የሚመጡትንም ለማስተዳደር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የምትሰጠው ወ/ሮ ወይንሸት ናት፡፡
 
በቀጣይ ሳምንታት ውስጥም ለወላጆች ስለ ላይብሪው አጠቃቀም መሠረታዊ ሕጎች የሚገልጽ ደብዳቤ የሚላክላቸው ሲሆን፤ ወላጆች ላይብረሪውን ለመጠቀምም ሆነ ለማጠናከር ማድረግ ስለሚፈልጉት እገዛ እና ልገሳ፤ ወ/ሮ ወይንእሽትን እንዲያነጋግሩ እንጠይቃለን፡፡

No comments:

Post a Comment

እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡

blessing

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን፡፡.......In The Name of The Father, The Son and The Holy Spirit. Amen.

Amen

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ወለ ወላዲቱ ድንግል፤ ወለ መስቀሉ ክቡር፤ አሜን::