ለአዳጊ ልጆች ትምህርት እና ዕድገት የሚሆኑ ጥቂት የቋንቋ እና ሃይማኖት
መማርያ መጽሐፍት፤ እና ቁሳቁሶች በአዳጊዎች ትምህርት ክፍል ይገኛሉ፡፡ ያሉትን የላይብረሪ ሀብቶች ለመጠቀም፤ የሚመጡትንም ለማስተዳደር
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የምትሰጠው ወ/ሮ ወይንሸት ናት፡፡
በቀጣይ ሳምንታት ውስጥም ለወላጆች ስለ ላይብሪው አጠቃቀም መሠረታዊ
ሕጎች የሚገልጽ ደብዳቤ የሚላክላቸው ሲሆን፤ ወላጆች ላይብረሪውን ለመጠቀምም ሆነ ለማጠናከር ማድረግ ስለሚፈልጉት እገዛ እና ልገሳ፤
ወ/ሮ ወይንእሽትን እንዲያነጋግሩ እንጠይቃለን፡፡
No comments:
Post a Comment
እናመሰግናለን፡፡ተሳትፎዎን ይቀጥሉ፡፡